አማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት የ2.777 ቢሊዮን ብር ፕሮጀክት ተፈራረመ።
ድርጅታችን የወራቤ ቦዦበር አስፓልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታን 2,777,252,904.36 ብር በሆነ በጀት ለመገንባት ከኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ጋር ተፈራርሟል።
የመንገድ ስራ ፕሮጀክቱ የፊርማ ስነ ስርዓት የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች እና የአማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ መብት አድማስ መካከል ተከናውኗል።…
ድርጅታችን የወራቤ ቦዦበር አስፓልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታን 2,777,252,904.36 ብር በሆነ በጀት ለመገንባት ከኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ጋር ተፈራርሟል።
የመንገድ ስራ ፕሮጀክቱ የፊርማ ስነ ስርዓት የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች እና የአማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ መብት አድማስ መካከል ተከናውኗል።…