የደሴ ከተማ የውስጥ ለውስጥ አስፓልት መንገድ ስራ ፕሮጀክት አስፓልት የማልበስ ስራ ተጀመረ።
ብር 591,816,447.09 በሆነ ዋጋ በድርጅታችን እየተገነባ የሚገኘው የደሴ ከተማ የውስጥ ለውስጥ አስፓልት መንገድ ስራ ፕሮጀክት አስፓልት የማልበስ ስራ ተጀመረ። በደቡብ ወሎ ዞን ደሴ ከተማ አስተዳደር እየተገነባ የሚገኘው ይህ የመንገድ ስራ ፕሮጀክት በስሩ በከተማው ውስጥ የሚገኙ የተለያዩ ቀበሌዎችን የሚያገናኙ መንገዶችን ያካተተ ሲሆን በድምሩ 7.84 ኪሎ ሜትር…
ብር 591,816,447.09 በሆነ ዋጋ በድርጅታችን እየተገነባ የሚገኘው የደሴ ከተማ የውስጥ ለውስጥ አስፓልት መንገድ ስራ ፕሮጀክት አስፓልት የማልበስ ስራ ተጀመረ። በደቡብ ወሎ ዞን ደሴ ከተማ አስተዳደር እየተገነባ የሚገኘው ይህ የመንገድ ስራ ፕሮጀክት በስሩ በከተማው ውስጥ የሚገኙ የተለያዩ ቀበሌዎችን የሚያገናኙ መንገዶችን ያካተተ ሲሆን በድምሩ 7.84 ኪሎ ሜትር…