ያለፈውን በጀት ዓመት የላቀ አፈጻጸም በያዝነው በጀት ዓመትም ለማስቀጠል እየተሰራ መሆኑን የድርጅታችን ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ መብት አድማስ ገለጹ፡፡
አማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት በአሁኑ ሰዓት ድርጅታችን ያለበትን ወቅታዊ ሁኔታ እና የፕሮጀክቶችን አፈጻጸም በተመለከተ ለብዙሐን መገናኛ ተቋማት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ ጋዜጣዊ መግለጫውን የሰጡት የድርጅታችን ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ መብት አድማስ በ2015 በጀት ዓመት የተመዘገበውን የላቀ አፈጻጸም…
አማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት በአሁኑ ሰዓት ድርጅታችን ያለበትን ወቅታዊ ሁኔታ እና የፕሮጀክቶችን አፈጻጸም በተመለከተ ለብዙሐን መገናኛ ተቋማት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ ጋዜጣዊ መግለጫውን የሰጡት የድርጅታችን ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ መብት አድማስ በ2015 በጀት ዓመት የተመዘገበውን የላቀ አፈጻጸም…