News

17-05-2024
የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት ህንጻ እና አስፓልት ግንባታ ፕሮጀክትን ከተያዘለት ጊዜ ቀድሞ ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው፡፡

የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት የአዲስ ህንጻ ግንባታ፣ ነባር ህንጻ እድሳት እና አስፓልት ግንባታ ፕሮጀክትን በኮንትራቱ ከተቀመጠለት ጊዜ ቀድሞ ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑን የፕሮጀክቱ ኃላፊ አቶ ተስፋለም አድባሩ ገልጸዋል፡፡ ፕሮጀክቱ 3000 ካሬ ሜትር የአስፓልት ንጣፍ፣ አዳዲስ ህንጻዎች ግንባታ…
16-05-2024
እንደ አማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት ያለ ተቋራጭ ማግኘት እድለኝነት ነው ሲሉ የአሊቾ ወረዳ መንገድና ትራንስፖርት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ መሀመድ አህመድ ገለጹ፡፡

እንደ አማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት ያለ ተቋራጭ ማግኘት እድለኝነት ነው ሲሉ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስልጤ ዞን የአሊቾ ወረዳ መንገድና ትራንስፖርት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ መሀመድ አህመድ ገለጹ፡፡ ኃላፊው ይህን ያሉት የወራቤ ቦጆበር አስፓልት መንገድ ስራ ፕሮጀክት አፈጻጸምን በተመለከተ ቃለ…
30-04-2024
የወራቤ ቦጆበር አስፓልት መንገድ ሥራ ፕሮጀክት አፈጻጸም በጥሩ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስልጤ ዞን የአሊቾ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አማን ከድር ገለጹ፡፡

ዋና አስተዳዳሪው አማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት በመጀመሪያ ወደ ፕሮጀክቱ እንደገባ ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበት የነበረውን መንገድ የመጠገን እና የትራፊክ ፍሰቱ እንዳይስተጓጎል የማድረግ ስራ በመስራቱ እንደ ወረዳ ከፍ ያለ ምስጋናችንን እያቀረብን ይህም ተግባር በርግጥም ችግር…
30-04-2024
155 ሜትር ርዝማኔ ያለውን የተከዜ ቤሊብሪጅ ግንባታ ተጠናቀቀ ::

በዋግኸምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን በዝቋላ እና ሰሃላ ሰየምት ወረዳዎች መካከል 155 ሜትር ርዝማኔ ያለውን የተከዜ ቤሊብሪጅ ግንባታን ከኮትራት ጊዜው ቀድሞ መጠናቀቁን የድርጅቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ መብት አድማስ ተናገሩ። የቤሊ ብሪጅ የሰቭስትራክቸር ሥራዎችን ከኮንትራት ጊዜው ቀድሞ…
30-04-2024
የወራቤ ቦጆበር አስፓልት መንገድ ስራ ፕሮጀክትን በተያዘለት ጊዜ ማጠናቀቅ እንዲቻል የሶስተኛ ወገን ችግሮች እንዲፈቱ ከባለድርሻ አካላት ጋር ከፍተኛ ጥረት እያደረገ መሆኑን ፕሮጀክቱ አስታወቀ፡፡

አማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት በአሁኑ ሰዓት እየገነባቸው ከሚገኙ የአስፓልት መንገድ ስራ ፕሮጀክቶች መካከል የወራቤ ቦጆ በር አስፓልት መንገድ ስራ ፕሮጀክት አንዱ ነው፡፡ ይህንን የመንገድ ስራ ፕሮጀክት ግንባታ በፍጥነት ለማጠናቀቅ ድርጅታችን ሙሉ ዝግጅት…