በሽብርተኝነት የተፈረጀው ትህነግ (የትግራይ ህዝብ ነጻ-አውጪ ግንባር) የኢትዮጵያን ዉድቀት ለሚመኙ አንዳንድ የዉጭ ሀገራት ቅጥረኛ በመሆን በክልላችን እና በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች በአስነዋሪ ተግባር ታጅቦ የከፈተውን የሀገር ክህደት፣ የባንዳነት ተግባር እና ጥቃት ለመመከት ሁሉም አካላት የበኩላቸውን ድጋፍ እንዲያደርጉ መንግስት ጥሪ ማቅረቡ ይታወቃል፡፡
በዚህም መሰረት የአማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት አመራሮችና ሰራተኞችም የክልላችን መንግስት ያቀረበውን…
በዚህም መሰረት የአማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት አመራሮችና ሰራተኞችም የክልላችን መንግስት ያቀረበውን…