News

22-09-2021
የኮሬ አዲስ ዓለም አስፓልት መንገድ ግንባታ ፕሮጀክትን በፍጥነት ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑን የፕሮጅክቱ ሀላፊ አቶ ታረቀኝ ተስፋየ ገልጸዋል። በጥቅሉ 10.74 ኪሎ ሜትር ርዝመት እና በገጠርና በከተማ በቅደም ተከተል ከ 7-14 ሜትር ስፋት ያለውን የመንገድ ስራ ፕሮጀክት በተያዘለት ጊዜ ለማጠናቀቅ ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን የገለጹት ፕሮጀክት ሃላፊው ከሶስተኛ ወገን ሙሉ በሙሉ ነፃ የሆነው 7 ኪሎ ሜትር ርዝማኔ ያለው የመንገዱ ክፍል የቁፋሮና ሙሊት እንዲሁም…
22-09-2021

ድርጅቱ ከኮሬ አዲስ አለም የሚደርሰውን 10.74 ኪሎ ሜትር አስፓልት መንገድ ለመገንባት ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ጋር ተፈራርሟል። የፊርማ ስነ ስርዓቱ ዛሬ የካቲት 12 2012 ዓ.ም ሲከናወን የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጅኔር ሀብታሙ ተገኘ፣ ምክትል ዳይሬክተሮች አቶ ሲሳይ በቀለ እና ኢንጂኔር ሂሩት ዮሀንስ፣ የአማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ አስማማው አለማየሁ እና የኮንስትራክሽን ዘርፍ ምክትል ስራ…
22-09-2021

በአማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት የተገነባው የኢንዱስትሪ ፓርኩ የውስጥ ለውስጥ አስፓልት መንገድ በአይነቱ የተለየ እጅግ ውስብስብ እና ከዚህ ቀደም በሀገር ደረጃ እንኳን ያልተለመዱ አዳዲስ ቴክኖሎጅዎች የተተገበሩበት እንደነበር የመንገድ ስራ ፕሮጀክቱ ተወካይ ሀላፊ አቶ በላንተ ፀጋየ ይናገራሉ። ከተተገበሩ አዳዲስ ቴክኖሎጅዎች መካከል የመንገዱን ጥንካሬ ለመጨመር አፈርን በኖራ የማከም ስራ (lime stabilization) አንዱ ነው። ይህ መንገድ ከባድ ጭነት…
22-09-2021

የአማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት ለዋና ቢሮ እና ፕሮጀክቶች ማኔጅመንት አባላት የ2012 እቅድ አፈጻጸምን መነሻ ያደረገ ግምገማ አዘል ስልጠና ከመስከረም 19 እስከ 23 2013 ዓ.ም ሰጥቷል።
ግምገማው በድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ አስማማው አለማየሁ የተመራ ሲሆን በሎጅስቲክስ ዘርፍ ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ ሞላ ባይሌ እና በኮንስትራክሽን ዘርፍ ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ ግርማው እንዲሁም በዋናው ቢሮ የማኔጅመንት አባላት ለፕሮጀክቶች…
22-09-2021

ለድርጅታችን የገልባጭ መኪና፣ የውሀ ቦቲ፣ ኬሬር ትራክ እና ሎቤድ ኦፕሬተሮች በጂ ፒ ኤስ /GPS/ ቴክኖሎጅ አጠቃቀም ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ዛሬ መስከረም 05 2013 ዓ.ም እየተሰጠ ነው። ስልጠናው እየተሰጠ ያለው በድርጅታችን ሎጅስቲክስ ዘርፍ ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ ሞላ ባይሌ እና የመሳሪያዎች አስተዳደርና ጥገና ዋና የስራ ሂደት መሪ አቶ ጌታቸው ደስየ ሲሆን ከጂ ፒ ኤስ /GPS/ ቴክኖሎጅ አጠቃቀም ጋር በተያያዘ የሚስተዋሉ የተሳሳቱ…