News

30-12-2023
ያለፈውን በጀት ዓመት የላቀ አፈጻጸም በያዝነው በጀት ዓመትም ለማስቀጠል እየተሰራ መሆኑን የድርጅታችን ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ መብት አድማስ ገለጹ፡፡

አማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት በአሁኑ ሰዓት ድርጅታችን ያለበትን ወቅታዊ ሁኔታ እና የፕሮጀክቶችን አፈጻጸም በተመለከተ ለብዙሐን መገናኛ ተቋማት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ ጋዜጣዊ መግለጫውን የሰጡት የድርጅታችን ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ መብት አድማስ በ2015 በጀት ዓመት የተመዘገበውን የላቀ አፈጻጸም…
27-12-2023
የዋርካው- ምድረገነት- ዘንዘልማ እና የቅ/ገብርኤል- አዲሱ አስፓልት- ምድረገነት ታክሲ ማዞሪያ ፕሮጀክቶችን በፍጥነት ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑን የፕሮጀክቱ ኃላፊ አቶ ተስፋለም አድባሩ ገለጹ፡፡

ድርጅታችን በባህር ዳር ከተማ አጼ ቴወድሮስ ክፍለ-ከተማ እየገነባቸው የሚገኙት የዋርካው- ምድረገነት- ዘንዘልማ እና የቅ/ገብርኤል- አዲሱ አስፓልት- ምድረ-ገነት ታክሲ ማዞሪያ ፕሮጀክቶችን በፍጥነት ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑን የፕሮጀክቱ ኃላፊ አቶ…
14-12-2023
የድርጅታችን የዋና ቢሮ አመራሮች እና ሰራተኞች ድርጅታችን በባህር ዳር ከተማ እየገነባቸው የሚገኙ የመንገድ ስራ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ፡፡

የድርጅታችን የዋና ቢሮ አመራሮች እና ሰራተኞች ድርጅታችን በባህር ዳር ከተማ እየገነባቸው የሚገኙ የዋርካው- ዘንዘልማ፣ የቅዱስ ገብርኤል- አዲሱ አስፓልት- ምድረገነት ታክሲ ማዞሪያ እና የመብራት ሀይል- ማርዳ- ኤርፖርት አስፓልት መንገድ ስራ ፕሮጀክቶችን በዛሬው ዕለት ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ ወቅት የየፕሮጀክቶቹ…
05-12-2023
«ሙስና የጋራ ጠላታችን ነው፤ በሕብረት እንታገል!» በሚል መሪ ቃል የፀረ ሙስና ቀን በድርጅታችን ተከበረ።

የፀረ ሙስና ቀን በየዓመቱ በህዳር ወር መጨረሻ ይከበራል። በሀገራችንም ሆነ በክልላችን በዘንድሮው ዓመት ለ19 ጊዜ የፀረ ሙስና ቀን እየተከበረ ነው። በድርጅታችንም ዛሬ ህዳር 24 2016 ዓ.ም «ሙስና የጋራ ጠላታችን ነው፤ በሕብረት እንታገል» በሚል መሪ ቃል በፓናል ውይይት ተከብሮ ውሏል። ለውይይት መነሻ የሚሆን የመወያያ ሀሳብ…
05-12-2023
የወራቤ - ቦጆ በር አስፓልት መንገድ ስራ ፕሮጀክትን በተያዘለት በጀት፣ ጊዜና የጥራት ደረጃ ገንብቶ ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑን የፕሮጀክቱ ኃላፊ አቶ ጥሩነህ አዱኛ ገለጹ፡፡

2.77 ቢሊዮን ብር በሆነ በጀት እየተገነባ የሚገኘው የመንገድ ስራ ፕሮጀክቱ 41.3 ኪ.ሜ ርዝመት ያለው ሲሆን በሁለት ዓመታት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ተገንብቶ ይጠናቀቃል፡፡ እንደ ፕሮጀክት ኃላፊው ገለጻ አማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት ይህን የአስፓልት መንገድ ስራ ፕሮጀክት…