16-02-2022 15:06 PM
የጎንጅ ቆለላ አስፓልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ የሶስተኛ ወገን ችግር ከተፈታለት በአጭር ጊዜ ውስጥ ማጠናቀቅ እንደሚቻል የኘሮጀክት ኃላፊው አስታወቁ፡፡

የኘሮጀክቱ ኃላፊ አቶ ታረቀኝ ተስፋየ ይህንን የገለጹት የመንገድ ግንባታው ያለበትን ደረጃ የመሥክ ምልከታ ላደረገው የድርጅቱ አመራር ነው…
17-12-2021 10:33 AM
በፍኖተ ሰላም፣ እንጅባራ፣ ዳንግላና መራዊ ከተሞች በመገንባት ላይ የሚገኙትን የገጠር የሽግግር ማዕከላት አስፓልት መንገድ ስራ በፍጥነት ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው፡፡

የቡሬ የተቀናጀ አግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚፈልገውን ጥሬ እቃ ምርት የሚመግቡ አራት የገጠር የሽግግር ማዕከላት (…
11-11-2021 13:27 PM
የአማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት አመራሮች እና ሰራተኞች በህልውና ማስከበር ዘመቻው ለተሰማራው ጀግናው ሰራዊታችን የሚያደርጉትን የስንቅ ዝግጅት አጠናክረው ቀጥለዋል።

ኢትዮጵያን ማፍረስ በተለይም አማራን ማጥፋት ዋና ዓላማ አድርጎ የተነሳው የትግራይ ወራሪ ሀይል እያደረሰው የሚገኘውን ሰብዓዊና…
22-09-2021 10:45 AM
በሽብርተኝነት የተፈረጀው ትህነግ (የትግራይ ህዝብ ነጻ-አውጪ ግንባር) የኢትዮጵያን ዉድቀት ለሚመኙ አንዳንድ የዉጭ ሀገራት ቅጥረኛ በመሆን በክልላችን እና በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች በአስነዋሪ ተግባር ታጅቦ የከፈተውን የሀገር ክህደት፣ የባንዳነት ተግባር እና ጥቃት ለመመከት ሁሉም አካላት የበኩላቸውን ድጋፍ…
22-09-2021 10:41 AM
አማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት በርካታ የመንገድና ህንጻ ግንባታዎችን ገንብቶ አጠናቋል፤ እየገነባም ይገኛል፡፡ ድርጅቱ ከገነባቸው እና እየገነባቸው ከሚገኙ ፕሮጀክቶች መካከል የአብዛኛዎቹን የማማከር ስራ የሰራው ደግሞ የአብክመ መንገድና ህንጻ ዲዛይንና ግንባታ ቁጥጥር ሥራዎች ድርጅት ነው፡፡ እኛም የአብክመ መንገድና…
22-09-2021 10:36 AM

ኢትዮጵያን ማፍረስ በተለይም አማራን ማጥፋት ካልቻለም ማዳከም ዋና ዓላማ አድርጎ እየተውተረተረ የሚገኘው ትህነግ በአማራ እና አፋር ክልሎች የተለያዩ አካባቢዎች ሰላም የመንሳትና የማሸበር እኩይ ድርጊት እየፈጸመ ይገኛል፡፡ ትህነግ ለሶስት አስርት ዓመታት ኢትዮጵያን ሲዘርፋትና በአለም አደባባይም አንገቷን…