30-10-2025 09:10 AM
ክቡር ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደ በአማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት በባህር ዳር ከተማ እየተገነባ የሚገኘውን የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት ጎበኙ።

የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ አረጋ ከበደ አማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት በባህር ዳር ከተማ እየገነባው በሚገኘው የኮሪደር ልማት…
30-10-2025 09:06 AM
«በ2017 በጀት ዓመት ካለፈው በጀት ዓመት የላቀ አፈጻጸም ለማስመዝገብ አቅደን እየሰራን ነው» አቶ መብት አድማስ የአማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት ዋና ስራ አስኪያጅ

በ2017 በጀት ዓመት ካለፈው በጀት ዓመት የላቀ አፈጻጸም ለማስመዝገብ አቅደን እየሰራን ነው ሲሉ የአማራ መንገድ ሥራዎች…
17-05-2024 09:31 AM
የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት ህንጻ እና አስፓልት ግንባታ ፕሮጀክትን ከተያዘለት ጊዜ ቀድሞ ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው፡፡

የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት የአዲስ ህንጻ ግንባታ፣ ነባር ህንጻ እድሳት እና አስፓልት ግንባታ ፕሮጀክትን በኮንትራቱ ከተቀመጠለት ጊዜ…
16-05-2024 14:51 PM
እንደ አማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት ያለ ተቋራጭ ማግኘት እድለኝነት ነው ሲሉ የአሊቾ ወረዳ መንገድና ትራንስፖርት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ መሀመድ አህመድ ገለጹ፡፡

እንደ አማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት ያለ ተቋራጭ ማግኘት እድለኝነት ነው ሲሉ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስልጤ ዞን የአሊቾ ወረዳ…
30-04-2024 14:49 PM
የወራቤ ቦጆበር አስፓልት መንገድ ሥራ ፕሮጀክት አፈጻጸም በጥሩ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስልጤ ዞን የአሊቾ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አማን ከድር ገለጹ፡፡

ዋና አስተዳዳሪው አማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት በመጀመሪያ ወደ ፕሮጀክቱ እንደገባ ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበት…
30-04-2024 08:19 AM
155 ሜትር ርዝማኔ ያለውን የተከዜ ቤሊብሪጅ ግንባታ ተጠናቀቀ ::

በዋግኸምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን በዝቋላ እና ሰሃላ ሰየምት ወረዳዎች መካከል 155 ሜትር ርዝማኔ ያለውን የተከዜ ቤሊብሪጅ ግንባታን ከኮትራት ጊዜው ቀድሞ መጠናቀቁን የድርጅቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ መብት አድማስ ተናገሩ…