16-02-2022 15:11 PM
የቡሬ እና የ4ቱን የገጠር የሽግግር ማዕከላት አስፓልት ግንባታ ኘሮጀክቶች ወቅታዊ የሥራ እንቅስቃሴ የተመለከተ ውይይት ተካሄደ፡፡

የቡሬ ኢንዱስትሪ ፓርክ የኤሌክትሪካል ሥራዎችን እና የ4ቱን የገጠር ሽግግር ማዕከላት / እንጅባራ፣ ፍ/ሰላም፣ ዳንግላ፣መራዊ/ አስፓልት ግንባታ ኘሮጀክቶች የሥራ…
16-02-2022 15:09 PM
የአማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች 69.8 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለውን የደንበጫ ፈረስ ቤት ሰቀላ አስፓልት መንገድ ሥራ ፕሮጀክት የሥራ እንቅስቃሴ ጎበኙ፡፡

በጉብኝቱ የድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ አስማማው ዓለማየሁን ጨምሮ ሌሎች የኮር አመራር አባላት ተገኝተው…
16-02-2022 15:06 PM
የጎንጅ ቆለላ አስፓልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ የሶስተኛ ወገን ችግር ከተፈታለት በአጭር ጊዜ ውስጥ ማጠናቀቅ እንደሚቻል የኘሮጀክት ኃላፊው አስታወቁ፡፡

የኘሮጀክቱ ኃላፊ አቶ ታረቀኝ ተስፋየ ይህንን የገለጹት የመንገድ ግንባታው ያለበትን ደረጃ የመሥክ ምልከታ ላደረገው የድርጅቱ አመራር ነው…
17-12-2021 10:33 AM
በፍኖተ ሰላም፣ እንጅባራ፣ ዳንግላና መራዊ ከተሞች በመገንባት ላይ የሚገኙትን የገጠር የሽግግር ማዕከላት አስፓልት መንገድ ስራ በፍጥነት ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው፡፡

የቡሬ የተቀናጀ አግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚፈልገውን ጥሬ እቃ ምርት የሚመግቡ አራት የገጠር የሽግግር ማዕከላት (…
11-11-2021 13:27 PM
የአማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት አመራሮች እና ሰራተኞች በህልውና ማስከበር ዘመቻው ለተሰማራው ጀግናው ሰራዊታችን የሚያደርጉትን የስንቅ ዝግጅት አጠናክረው ቀጥለዋል።

ኢትዮጵያን ማፍረስ በተለይም አማራን ማጥፋት ዋና ዓላማ አድርጎ የተነሳው የትግራይ ወራሪ ሀይል እያደረሰው የሚገኘውን ሰብዓዊና…
22-09-2021 10:45 AM
በሽብርተኝነት የተፈረጀው ትህነግ (የትግራይ ህዝብ ነጻ-አውጪ ግንባር) የኢትዮጵያን ዉድቀት ለሚመኙ አንዳንድ የዉጭ ሀገራት ቅጥረኛ በመሆን በክልላችን እና በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች በአስነዋሪ ተግባር ታጅቦ የከፈተውን የሀገር ክህደት፣ የባንዳነት ተግባር እና ጥቃት ለመመከት ሁሉም አካላት የበኩላቸውን ድጋፍ…