የአማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት የሔራን የበጎ አድራጐት ማህበር ለሚንከባከባቸው 37 ህፃናትና ወጣቶች 106, 798 ብር ወጭ በማድረግ የትምህርት ቁሣቁስ (ቦርሣ፣ የጽሀፈት መሣሪያ፣ አልባሣት፣ጫማ) ና 18.5 ኩንታል የፊኖ ዶቄት በአይነት ድጋፍ አደረገ፡፡