ኅብር ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ለቀጣዮቹ 7 ዓመታት የንግድ ምልክቱን በብቸኝነት ለመጠቀም የሚያስችለውን ሰርቲፊኬት ከኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ባለስልጣን አግኝቷል።

logo
ኮርፖሬሽኑ በክልሉ መንግስት ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 214/2016 ዓ.ም መሰረት ወደ ኮርፖሬሽን ደረጃ ሲያድግ የንግድ ምልክት ወይም ሎጎ ለውጥ ማድረጉ የሚታወስ ነው። ኮርፖሬሽኑ የንግድ ምልክቱን በኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ባለስልጣን በማስመዝገብ ባለቤትነቱን ለማረጋገጥ የተለያዩ ተግባራትን ሲያከናውን ቆይቶ በብቸኝነት ለመጠቀም የሚያስችለውን የባለቤትነት መብት ማረጋገጫ ሰርቲፊኬት ማግኘት ችሏል።
ኅብር ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን
ነገን እንገነባለን !!!
certified