14-02-2024 10:10 AM
የመብራት ሃይል- ማርዳ ቀለም- ኤርፖርት አስፓልት መንገድ ስራ ፕሮጀክት ጥሩ የአፈጻጸም ደረጃ ላይ እንደሚገኝ የፕሮጀክቱ ኃላፊ ገለጹ፡፡

የመብራት ሃይል- ማርዳ ቀለም- ኤርፖርት አስፓልት መንገድ ስራ ፕሮጀክት ጥሩ የአፈጻጸም ደረጃ ላይ እንደሚገኝ የፕሮጀክቱ ኃላፊ አቶ አባይነህ ደሳለኝ…
14-02-2024 08:55 AM
''ከዕዳ ወደ ምንዳ'' በሚል ርዕሰ ጉዳይ ዙሪያ ለድርጅታችን የዋና ቢሮ ሰራተኞች ስልጠና ተሰጠ። ስልጠናው ሀብት የመፍጠር ጉዟችን፤ ያጋጠሙ ተግዳሮቶች እና ቀጣይ አቅጣጫዎች እንዲሁም በኢትዮጵያ አገልጋይና ስልጡን ሲቪል ሰርቪስ ለመገንባት በተደረገው ጥረት የመንግሥት ሠራተኛው ሚና…
10-02-2024 08:14 AM
ድርጅታችን የተከዜ ድልድይ ፕሮጀክት ግንባታን በይፋ ጀመረ።

ድርጅታችን የተከዜ ድልድይ የሰብ ስትራክቸር ስራዎችን ብር 256,140,691.61 በሆነ በጀት ለመገንባት ስምምነት ፈጽሞ ግንባታውን በይፋ ጀምሯል። ከሰሀላ ሰየምት ወረዳ ከተማ 45 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገነባው የተከዜ ድልድይ…
30-12-2023 09:13 AM
ያለፈውን በጀት ዓመት የላቀ አፈጻጸም በያዝነው በጀት ዓመትም ለማስቀጠል እየተሰራ መሆኑን የድርጅታችን ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ መብት አድማስ ገለጹ፡፡

አማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት በአሁኑ ሰዓት ድርጅታችን ያለበትን ወቅታዊ ሁኔታ እና የፕሮጀክቶችን አፈጻጸም በተመለከተ ለብዙሐን መገናኛ…
27-12-2023 15:38 PM
የዋርካው- ምድረገነት- ዘንዘልማ እና የቅ/ገብርኤል- አዲሱ አስፓልት- ምድረገነት ታክሲ ማዞሪያ ፕሮጀክቶችን በፍጥነት ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑን የፕሮጀክቱ ኃላፊ አቶ ተስፋለም አድባሩ ገለጹ፡፡

ድርጅታችን በባህር ዳር ከተማ አጼ ቴወድሮስ ክፍለ-ከተማ እየገነባቸው የሚገኙት የዋርካው-…
14-12-2023 15:17 PM
የድርጅታችን የዋና ቢሮ አመራሮች እና ሰራተኞች ድርጅታችን በባህር ዳር ከተማ እየገነባቸው የሚገኙ የመንገድ ስራ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ፡፡

የድርጅታችን የዋና ቢሮ አመራሮች እና ሰራተኞች ድርጅታችን በባህር ዳር ከተማ እየገነባቸው የሚገኙ የዋርካው- ዘንዘልማ፣ የቅዱስ ገብርኤል- አዲሱ አስፓልት-…